Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ገገረ ድህነት.pdf


  • word cloud

ገገረ ድህነት.pdf
  • Extraction Summary

ን ዜዓዓዓ ምዕራፍ አራት ከሰው የሚጠበቅ ምላሽ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ መታየቱ ነው። ነገረ ድኅነት።

  • Cosine Similarity

የመልካም ሥራ መነሻው እምነት ነው የመልካም ሥራ ምንጭ እግዚአብሔር ነው መልካም ሥራ የሜሠራው በእግዚአብሔር ጸጋ ነው መልካም ሥራና ብድራቱ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ምስጋና ከሁሉ አስቀድሞ በዋናው ጐዳይ በነገረ ድኅነት ላይ ይህን መጽሐፍ እንድጽፍ ከዓመታት በፊት ሸክምን በልቤ የሰጠኝ እንድጀምረውና አንድጨርሰውም ያደረገኝ ወሀቤ ጸጋ እግዚአብሔር ይመስገን። መጽሐፈ ቅዳሴ ገጽ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላከ አሜን። የመጽሐፍ ቅዱስ ዋና ትኩረት ይህ የእግዚአብሔር ትልቅ አጀንዳ የተፈጸመበትን የሰዎችም ዋና ጥያቄ የተመለሰበትን ይህን የድኅነት መንገድ ማሳየት ነው ብዙዎች ይህን ስላልተገነዘቡ መጽሐፍ ቅዱስን እያነበቡ አንኳ ወደ እዚህ የእግዚአብሔር ሐሳብ መድረስ አልቻሉም ይህ የሆነበት አንዱ ምከንያት መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስተምረውን የድኅነት መንገድ በትከከል የሚያሳይ ትምህርት በቃልም ሆነ በጽሑፍ በጐልሕ ባለመሰጠቱ ነው ተብሎ ይታመናል የድኅነትን ትምህርት የያዙ ሐሳቦች በቤተ ከርስቲያናችን መጻሕፍት ውስጥ ተበትነው ቢገኙም ተሰብስበውና የድኅነት መንገድን ጥርት ባለ ሁኔታ በሚያሳዩበት አኳኺን የተዘጋጁ ባለመሆናቸውና በሌላው ትምህርት ስለሚሸፈኑ የድኅነት መንገድ ተድበስብሶና ከብዙዎች ተሰውሮ ይገናል የድኅነት ትምህርት ተብራርቶ ሊገሰጥበት የሚገባው የምስጢረ ሥጋዌ ትምህርት ትኩረቱን ያደረገው ቃልና ሥጋ የተወሐዱበትን መንገድ በማብራራት ላይ ሲሆን በእግዚአብሔር ወልድ ሰው መሆን የተፈጸመውን ድኅነት ቢጠቅስም እንኳ ይህ ድኅነት እንዴት እንደ ተከናወነ ሰው እንዴት እንደሚቀበለውና እንደሚድንበት መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት በማድረግ በሚገባ የተገለጠ የሰውን የድኅነት ጥያቄ የሚመልስና ዕረፍተ ነፍስ ሊሰጠው የሚችል አልሆነም ስለዚህ ብዙዎች ሓጸ መወመ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ሙጨጠጭጠሑጭሎሑሎሎቄቼቄቋፎክበበበ መ ከእግዚአብሔር ወልድ ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ያድኑኛል ባሏቸው የተለያዩ መንገዶች ላይ ለመሄድ ተገደዋል። ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ዴኢጭብበበጸበዘዘከ። በተለይም በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ዋና ትኩረት የተሰጠው ስለ ድኅነት ጐዳይ ነው ኢየሱስ ይወደው የነበረው ደቀ መዝሙር ዮሐንስ በወንጌሱ ኢየሱስም በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሴላ ብዙ ምልክት በደቀ መዛሙርቱ ፊት አደረገ ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ከርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት እንዲሆንላችሁ ይህ ተጽፎአል በማለት ወንጌሉን የጻፈበትን ዋና ዐላማ ገልጧል ዮቦሐ ይኸውም ወንጌሉን ያነበበ ሁሉ ኢየሱስ ርሱ ከርስቶስ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እንዲያምንና በማመኑም ምከንያት የዘላለምን ሕይወት እንዲያገኝ ነው እንጂ ለሌላ አይደለም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንድ የማይገባንና የትኛውም የነገረ መለኮት ሊቅ ሊያስረዳን የማይቸለው ምስጢር መኖሩ ቢታወቅም የድኅነትን ትምህርት ያህል ደግሞ የተብራራና የተገለጠ ትምህርት አለ ማለት አያስደፍርም ምናልባት አግዚአብሔር በግልጥ ሁኔታ እንዲሰፍር ያደረገውን እውነት እኛ ሰዎች በልዩ ልዩ ኢኢጠጠመወስበበበርርርበ። መጽሐፍ ቅዱስ በዋናነት እነዚህን ሦስት የሰው የሕይወት ምዕራፎች የሚያብራራ የእግዚአብሔር ቃል ነው ብሎ መናገር ይቻላል ከሰው አፈጣጠር እንጀምር ሰው በመጀመሪያ ቅዱስና ጻድቅ ሆኖ በእግዚአብሔር መልከና ምሳሌ አንደ ተፈጠረ መጽሐፍ ቅዱስ ይመሰከራል ሀፍ ዞ ። ነገር ግን ፍጹም የሆነና ኅጢአትን ፈጽሞ ያልሠራ ጻድቅና ቅዱስ አንድ ብቻ አለ ርሱም ሰው የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ኢሳ ዮሐ ቆሮ « ዕብ ካ ጴጥ ዮሐ ። በክርስትና ትምህርት መሠረት ሰው ከእግዚአብሔር ቀጣ የሚያመልጥበትንና የዘላለምን ሕይወት የሚወርስበትን ትክከለኛ መንገድ የሚያስተምረው መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን ሰው በራሱ ጥረት አንዲሁም በከርስትና ስም በሚጠሩትና ሌሎች ከመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ውጪ በሚያስተምሯቸው ልዩ ልዩ አማራጭ መንገዶች በመጓዝ ከእግዚአብሔር ቀጣ ማምለጥ አይቸልም። ሰው በራሱ ምንም የመዳን ተስፋ ፈጽሞ አልነበረውም የለውምም አግዚአብሔር ግን ሰውን ስለ ወደደ አንድያ ልጁን መድኀኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስን የሰው ሁሉ ምትክ ሆኖ አንድ ጊዜ በሰዎች ስፍራ አንዲሞት በማድረግ የሰውን የኅጢአት ዕዳ ከፈለለት ጌታ የሁላችንን ኀጢአት ተሸከሞ አንድ ጊዜ ብቻ መሞቱና በተደጋጋሚ መሞት የማያስፈልገው መሆኑ የኀጢአት ዕዳ በሙሉ መከፈሉንና የአድኅኖት ሥራው መጠናቀቁን ያስረዳል ስለዚህ በዕለተ ዐርብ የተደረገው የማዳን ሥራ ዛሬ ለእኛ የተደረገ መሆኑን በማመን እንድናለን አበራ ሲቀ ጉባኤ አባ ገጽ እግዚአብሔርም አንድ ጊዜ በቀረበው መሥዋዕት አማካይነት ኀጢአታቸውንና ዐመፃቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል ዕብ ካ። ማንም ሰው ይህን ካላመነና ካልመሰከረ ደግሞ ሊድን አይቸችልም እንግዲህ በከርስቶስ የተገኘው የመዳን ጸጋ ሁሉ በእያንዳንዱ አማኝ ልቡና ውስጥ አውን የሚሆነው በተግባርም የሚተረጐመው በመንፈስ ቅዱስ ረቂቅ ጥበብና ሥራ ነው ይህን ረቂቅ የአግዚአብሔር መንፈስ ዓለሙ ፈጽሞ የማያውቀው ቢሆንም አማኞች ግን በውስጣቸው ስለሚኖር ያውቁታል ዮሐ ኦበራ ሊቀ ጉባኤ አባ በስብከተ ወንጌል በኩል የመንፈስ ቅዱስ ወቀሣ የደረሰው ሰው ኀጢአተኛነቱን ይገነዘባል ለቀረበለት የድኅነት ጥሪም ምላሸ በመስጠት በአዳኙ አማካይነት ከእግዚአብሔር ጋር ይታረቃል ይህ በቅደም ተከተል በሰው ሕይወት ውስጥ እንዴት አንደሚያከናውን በሚከተሉት ነጥቦች ውስጥ እንመለከታለን ለጌታ ጥሪ የሰው ምላሽ ኀጢአትን ሳይቀጣ እንዲሁ ማለፍ የማይቸለው ጻድቅ እግዚአብሔር የሰውን ሁሉ ኀጢአት በከርስቶስ ላይ አኑሮ ርሱን በሰው ምትከ ከቀጣው በኋላ ቅጣት እንጂ ምሕረት ለማይገባቸው ኀጢአተኞች ምሕረት በማድረግ ድኅነትን ያለ ዋጋ በነጻ ሰጥቷል ስለዚህ ኀጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው ርጢሞ ዛ። ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ሙሙዜብኋ። በልሳኖችም ተናገሩ ሒሥ በዐጭር አገላለጥ ሐዋርያው ጴጥሮስ የመድኀኒታችን የኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ ለኀጢአተኛው ሰው የተከፈለ የኀጢአት ዕዳና የጽድቅ ማረጋገጫ መሆኑን ለቆርኔሌዎስና ለቤተ ሰቡ መስከሯል ብእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኀጢአቱን ስርየት ይቀበላል የሚለው አረፍተ ነገር በውስጡ ወደ ስርየተ ኀጢአት የሚያደርሱትን ንስሓንና ማመንን እንደ ያዘ ግልጥ ነው ይህን ምስከርነት ተከትሎ ያመኑትንም እነዚህ ምልከቶች ይከተሉአቸዋል ር ከተባሉት ምልክቶች መካከል ከመንፈስ ቅዱስ የተነሣ በልሳኖች መናገራቸውን ጴጥሮስ በሰበከው ወንጌል ልባቸው መነካቱን ንስሓ መግባታቸውንና በኢየሱስ ከርስቶስ አዳኝነት ማመናቸውን እናስተውላለን ንስሓ መግባትና በኢየሱስ ከርስቶስ አዳኝነት ማመን ከኀጢአተኛው ሰው የሜጠበቁ ምላሾች ናቸው ኅጢአተኛው ሰው እነዚህን ከፈጸመ ብቻ ይድናል ከዚህ ውጪ ሌላ የሚድንበት መንገድ የለም ሰው ወደ ንስሓና ወደ ማመን የሚደርሰው ግን አስቀድሞ የልቡ ጨለማ ሲበራ ነው ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን በክርስቶስ ለሰው የተፈጸመውን የድኅነት ሥራ ያላስተዋለውንና የነፍሱን ዕረፍት ያላገኘውን ሰው መጽሐፍ ቅዱስ ፍጥረታዊ ሰው ብሎ ይጠራዋል አንዲህ ሲል ፍጥረታዊው ሰው በአሮጌው ማንነቱ ወይም በአዳማዊ ተፈጥሮው ብቻ ወይም በኀጢአት በወደቀው ማንነት ያለ ሰው ነው ማለቱ እንደ ሆነ ግልጥ ነው ሮሜ አፌ ቁላ ቆሮ ይህ ማንነት ሰውን የእግዚአብሔርን የአድኅኖት ሥራ እንዳያስተውል ያደርገዋል ስለዚህ ሰው በጨለማ ውስጥ የሚኖር ብቻ ሳይሆን ራሱም የጨለመ እንደ ሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይመሰከራል ሮ አፌ ። ከዚህ ውጪ ሌላ የድኅነት መንገድ ፈጽሞ አይኖርም በመለተለው ሠንጠረዥ ከተጠቀሰው ከፍል ዋና ዋና ነጥቦችን በማነጻጸር መመልከት ይቻላል ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው አዳም የሠራውና በሰው ላይ ያመጣው ከርስቶስ የሠራውና ለሰው ያስገኘው ጥፋት ሕይወት ኀጢአትና በደል በመሥራቱ ሞት የእግዚአብሔር ጸጋና በኢየሱስ ከርስቶስ በሰው ሁሉ ላይ መጣ ጸጋ የሆነው ስጦታ ለብዙዎች በዛ ቀ ካ ው ፍርድ ከአንድ ሰው ለየኔኔ መጣ ስጦታው ለማጽደቅ መጣ ታ የጸጋን ስጦታና የጽድቅን ብዛት የሚቀበሉ በኢየሱስ ከርስቶስ በኩል በሕይወት ይነግሣሉ ሁ በአዳም በደል ሞት ነገሠ ሁ ጋ በአንድ በደል ምከንያት ፍርድ ለኩነኔ አይቃትን ድቅምከንያት በቃው ወደ ሰው ሁሉ መብ ሁ መጣ ቃጩ በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ኀጢአተኞች ሆኑ ሁሁ ይሆናሉ ሁ ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምከንያት ለዘላለም ሕይወት ኀጢአት በሞት ነሃ ሁቃ ይነግሣል ሁ ኅጢአተኛ ሰው ብርሃን በርቶለት የከርስቶስ ሞት ስለ ርሱ ኀጢአት የተከፈለ ቤዛ መሆኑን እስኪያስተውል ድረስ በአዳም ውስጥ ነው የሚታየው ከላይ በሠንጠረዥ የተዘረዘሩት ጥፋቶች ሁሉ በአዳም ምከንያት የርሱ ገንዘቦች ሆነዋል። በአዳም ምክንያት ሰው ሁሉ በደለኛ ከሆነና ሞት ከመጣበት አዳም የሰው ሁሉ ወኪል ነበረ ማለት እንትላለን እንዲህ ከሆነም አዳም ኀጢአት በመሥራቱና በመበደሉ ምከንያት ሰው ሁሉ በወኪሉ በኩል ኀጢአት ሠርቷልና ወድቋል ማለት ነው ከውድቀቱ የሚነሣውም ርሱን ወከሎ የኀጢአቱን ዕዳ በከፈለለት በኢየሱስ ከርስቶስ በኩል ነው ከሞት ወደ ሕይወት ለሚሸጋገሩ ሁሉ ወኪላቸው ኢየሱስ ከርስቶስ ነውና ሰው በከርስቶስ ሲያምን ከላይ በሠንጠረ የተዘረዘሩት በረከቶች ሁሉ ገንዘቦቹ ይሆናሉ ኮሩ ዖ መ ሃት ሻማ ሠ ኣቅ « ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ሙጮሙጨጤሬሙጠጋዉጠጋጥሮጠአጩአቹሥኀኀክዛ። ወንጌል የሚለው ቃል አንገሊዎ ከሚለው የግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን የምሥራች ቃል የሚል ፍቺ አለው ወንጌል ከርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በሥጋ እንደ ተወለደ ስለ ሰዎች ኀጢአትም ከሞተ በኋላ አንደ ተነሣ ያበሥራል ሮም ወንጌል ከዚህ ውጪ የሚያበሥረው ሌላ የምሥራች የለም የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገጽ በቅድሚያ በወንጌል የሚሰበከው ወይም ወንጌል የሚያበሥረው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን ማወቅ ይገባል ከርሱ በቀር በወንጌል የሚሰበክ ሌላ አዳኝም ሆነ የሕይወት መንገድ የለም አይኖርምም ወንጌል ስለ ኢየሱስ ከርስቶስ ማለትም የርሱ የአዳኝነት ዜና ብቻ የሚነገርበት መሆኑን ከሚከተሉት መጽሐፍ ቅዱሳውያን ጥቅሶች ማስተዋል ይቻላል። ሒሥ አጽንዖት የግል ወንድሞች ሆይ የሰበከሁላችሁን ደግሞም የተቀበላችሁትን በአርሱም ደግሞ የቆማችሁበትን በአርሱም ደግሞ የምትድኑበትን ወንጌል አሳስባችኋለሁ አኔ ደግሞ ጨበበ ጉሠ መ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ዴ ሙኢጨ ጺጻ መ የተቀበልሁትን ከሁሉ በፊት አሳልፌ ሰጠኋቸሁ እንዲህ ብዬ መጽሐፍ እንደሚል ክርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ ተቀበረም መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ ስቆሮ ካ አጽንዖት የግል ሌሎችም የኢየሱስንና የትንሣኤውን ወንጌል ስለ ሰበከላቸው ዐዲሶችን አማልከት የሚያወራ ይመስላል አሉ ሐሥ አጽንዖት የግል በወንጌል እንደምሰብከው ከሙታን የተነሣውን ከዳዊት ዘርም የሆነውን ኢየሱስ ከርስቶስን ዐስብ ይህንም በመስበከ አንደ ከፉ አድራጊ እስከታሰር ድረስ መከራ አቀበላለሁ የእግዚአብሔር ቃል ግን አይታሰርም ጢሞ አጽንዖት የግል አነዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ወንጌል ስለ እግዚአብሔር ልጅ ስለ ኢየሱስ ከርስቶስ ብቻ የሚናገር የምሥራች ቃል መሆኑን ያስረዳሉ ወንጌል የሚናገረው ወይም በወንጌል አማካይነት የሚሰበከው በተለይ ስለ ኢየሱስ ከርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነው ለሰዎች የሚነገረው የምሥራች የኢየሱስ ስለ ሰዎች ኀጢአት መሞትና መነሣት ነው። እንዲህ ከሆነም ሰው መጽደቅ የሚቸለው እግዚአብሔር ባዘጋጀለት ጽድቅ ብቻ ነው ኀጢአተኞች ሁሉ ሕግን በመጠበቅ መጽደቅ ስለማይችሉ አምነው የሚጸድቁት በእግዚአብሔር ጽድቅ ነው ለሚሠራ ደመወዝ እንደ ዕዳ ነው እንጂ አንደ ጸጋ አይቄጠርለትም ነገር ግን ለማይሠራ ኀጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቄጠርለታል እንደ ተባለው ርፎ ጽድቅ የእግዚአብሔር ነጻ ስጦታ ነው እንጂ የሰው የጥረት ውጤት አይደለም አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል አርሱም ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው ልዩነት የለምና ሁሉ ኀጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጐድሎአቸዋል በኢየሱስ ከርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ ሮሜ ከዚህ ክፍል ስለ እግዚአብሔር ጽድቅ የምናስተውላቸው እውነቶች የሚከተሉት ናቸው ው የእግዚአብሔር ጽድቅ በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት ነው ም የእግዚአብሔር ጽድቅ አሁን ተገልጧል። ው የእግዚአብሔር ጽድቅ ለሚያምኑ ሁሱ የተዘጋጀ ነው ው የእግዚአብሔር ጽድቅ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኝ ነው ው የእግዚአብሔር ጽድቅ እንዲያው የሚሰጥና በጸጋ የሆነ ነው ኀጢአተኛው ሰው ይህን ጽድቅ በእምነት የራሱ ገንዘብ ሲያደርግ መጽደቅ በእግዚአብሔርም ፊት መገኘት ይችላል ይህም የሚሆነው ኀጢአተኛው ሰው ስለ ኀጢአቱ በሞተውና ርሱን ስለ ማጽደቅ በተነሣው በቤዛ ዣሉ ዓለም በኢየሱስ ዴ ዴፌዴጨኢጨዉከባጸጸመሙ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ከርስቶስ የአድኅኖት ሥራ ኀጢአቱ ይቅር ስለ ተባለ ነው ርጫ እንደዚህ ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ሥራ ጽድቅን ስለሚቁጥርሰት ስለ ሰው ብፅዕና ይናገራል አንዲህ ሲል ዐመፃቸው የተሰረየላቸው ኀጢአታቸውም የተከደነሳቸው ብፁዓን ናቸው ጌታ ኀጢአቱን የማይቁጥርበት ሰው ብፁዕ ነው ሮሜ ከዚህ ውጪ ሰው መጽደቅ በእግዚአብሔር ፊትም መገኘት ፈጽሞ አይችልም ሰው በሕግ ሥራ አይጸድቅም ጽድቅ በሕግ በኩል እንደማይገኝ ርግጥ ነው። አዎን የተገረዘን ሰለ እምነት ያልተገረዘንም በእምነት የሚያጸድቅ አምላከ አንድ ስለ ሆነ የአሕዛብ ደግሞ አምላከ ነው ሮሜ ካዐዐ አጽንዖት የግል ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ አንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን ዐውቀን ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ አኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በከርስቶስ እምነት አንጸድቅ ዘንድ በከርስቶስ ኢየሱስ አምነናል። የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ከርስቶስ በከንቱ ሞቱተ ሐ ድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው በላ ዛ ሰው በከርስቶስ ላይ ባለው እምነት እንጂ የሙሴን ሕግ በመጠበቅም ሆነ በራሱ ጥረት እንደማይጸድቅ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት በ ዓም ለንባብ የበቃው የሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ መጽሐፍ እንዲህ ሲል ያስረዳል በታሪክም ሆነ በተመክሮ አንደምናውቀው ሰው በከርስቶስ ላይ ባለው አምነቱ ይጸድቃል ይድናል እንጂ የሙሴን ሕግ በመፈጸሙ ወይም በራሱ ጥረትና ሥራ እንዳልሆነ ግልጽ ነው ሰው ሕግን መፈጸም ስለ ተሳነው ሕጉም ሰውን ለማዳን ስለ አልተቻለው ሰውን ወዳጅ አግዚአብሔር ሰው ሁሉ በእምነት የሚጸድቅበትንና የሚድንበትን መንገድ በልጁ አዘጋጀ ስለዚህ በእግዚአብሔር ቸርነትና ፍቅር ሰው የመዳኑን ጸጋ በኢየሱስ ከርስቶስ በማመን አንዲሁ ያለ ዋጋ እንዲያገኝ ጧጤጨርር። ይህም ጸጋ ከእኛ ጥረት ጋር ፈጽሞ የሚገናኝ አይደለም ጸጋን ከአኛ ሥራ ጋር ለማገናኘት ወይም ጽድቃችንን በእኛ ሥራ ላይ ለማስደገፍ የምንሞከር ከሆነ ጸጋ ጸጋ መሆኑ ይቀራል እግዚአብሔር የርሱን ጽድቅ በጸጋ ወይም በነጻ የሰጠን በራሳቸን ሥራ እንዳንመካ ነው ጽድቅ በሥራ የሚገኝ ከሆነ ግን በዋናነት የከርስቶስን መሞት ከንቱ ማድረግ ይሆናል ስለዚህ የዳንነው በእግዚአብሔር ጸጋ ብቻ መሆኑን ማመን አለብን ር ሁሉ ጎጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ከብር ጐድሎአቸዋል በኢየሱስ ከርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ ሮሜ አጽንዖት የግል እንደዚሁም በአሁን ዘመን ደግሞ በጸጋ የተመረጡ ቅሬታዎች አሉ በጸጋ ከሆነ ግን ከሥራ መሆኑ ቀርቶአል ጸጋ ያለዚያ ጸጋ መሆኑ ቀርቶአል ሮሜ አጽንዖት የግል ገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ የሆንሁ እኔ ነኝ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋው ከንቱ አልነበረም ከሁላቸው ይልቅ ግን ደከምሁ ዳሩ ግን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው እንጂ እኔ አይደለሁም ቆሮ አጽንዖት የግል ግጋው በአምነት አድኖአችኋልና ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም ኤፌ አጽንዖት የግል ር ብዎችን ሁሉ የሚያድን የአግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና ቶ ር እንደ ምሕረቱ መጠን ለዐዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም ያን መንፈስም በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን ኢመጭጭጠ መ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ጨ ጹ ሙጉቅጸከ ጻመሙ። ልሥ ድኅነት የሚገኘው በኢየሱስ ከርስቶስ ብቻ እንደ ሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይመሰከራል። እንዲሁም ከአብ የተሰጠው ካልሆነ ወደ እኔ ሊመጣ የሚችል የለም በማለትም ሥጋውን መብላትና ደሙን መጠጣት ወደ ርሱ መምጣትና በርሱ ማመን መሆኑን ግልጥ አድርዱል ቀጥር አጽንዖት የግል ወደ ከርስቶስ መምጣት ወይም በርሱ ማመን ርሱ ከከፈለው ዋጋ ጋር ብዙ ጊዜ የተያያዘ ነው ሰው ወደ ከርስቶስ መምጣት የሚቸለው ዋጋ ስለ ተከፈለ ነው ዮሐ በዚህ ከፍል ሥጋና ደም ከቅዱስ ቱርባን ጋር ሳይሆን ከሚመጣው የእግዚአብሔር በግ ሞት ጋር የተያያዘ ይመስላል አንድ ሰው ወደ ክርስቶስ መጥቶ በክርስቶስ አምኖ የሚኖርበት መንገድ በመንፈሳዊ ትርጉሙ የኢየሱስ ሞት ያስገኘለትን ጥቅም ሁሉ በእምነት ለራሱ ሲቀበል ነው በዚህ ርምጃው ከክርስቶስ ሞት ጋር ራሱን አንድ ያደርጋል። ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ዴኢጧበበበበጸበኸ። መልካም ሥራን መሥራት በከርስቶስ ቤዛነት ድኅነትን የተቀበልን ሰዎች የተፈጠርንበት ዋና ዐላማ ነው እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ እኛ ፍጥረቱ ነንና እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በከርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን ኤፌ እግዚአብሔር ያዘጋጀው ይህ መልካም ሥራ በሌላ ዘንድ ሳይሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይገኛል የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የአግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ የረዓብን ታሪክ በመጽሐፈ ኢያሱ ምዕራፍ ከቀነጥር ላይ ይመለከቷል ዜጨጨጠመጠፎመበበጽበ። ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ቄ ጨበ ከ ከ ከ በ ከ ። ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ክዘበዘጀመመሠ። በሰአሊ ለነ ቅድስት የተከፈሉት ዐሥሩ የሰኞ ውዳሴ ማርያም ከፍሎች የድኅነትን መንገድ ያብራራሉ የሰውን ውድቀት ሰውን ከውድቀቱ ለማንሣት እግዚአብሔር አንድያ ልጁን በመላከና ከቅድስት ድንግል ማርያም ሰው ሆኖ እንዲወለድ በማድረግ ለሰው የገለጠውን ፍቅር ኢየሱስ ከርስቶስ ፍጹም አምላከ ፍጹም ሰው መሆኑን በርሱ አማካይነት የእግዚአብሔርን ከብር ማየታችንን ድኅነት የሚገኘው በእምነት መሆኑንና በተደረገለት የድኅነት ሥራ ሰው ሁሉ ደስታውን እንዲገልጥ ለአምልኮት የሚያነሣሠ ራታላት ያሉበት ድርሰት ነው አንባቢ በማስተዋል ያነበውና ይመረምረው ዘንድ በመጽሐፍ ቅዱስ ቃልም ይመዝነው ዘንድ የሰኞ ውዳሴ ማርያም ንባብ በግእዝና በዐማርኛ ከዚህ ቀጥሎ ቀርቧል። ይህ አንግዲህ አግዚአብሔር ሰውን ለማዳን መነሻ የሆነውን ፍቅሩን መግለጡን የምናስተውልበት ክፍል ነው እግዚአብሔር ሰውን ለማዳን መውደዱን ተከትሎ አንድያ ልጁን እንደሚልከና ከድንግል እንደሚወለድ በነቢዩ በኢሳይያስ ትንቢት ማናገሩን ኢላ ዘመኑ ሲደርስም ከድንግል ያለ ወንድ ዘር ለቃ ዞሀ በቤተ ልሔም መወለዱን የሚያስነብቡን ቀጥር እና ናቸው ቃል ሥጋ ሆኖ በመወለዱ በእኛ እንዳደረ አንድያ ልጅ በአባቱ ዘንድ ያለውን ከብሩን እንዳየን የሐ እና ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ሆኖ እንደ ተገለጠ ደግሞ በቀጥር እና ውስጥ እናነባለን ቀጥር ላይ እግዚአብሔር እኛን የወደደበት ፍቅሩና እኛን ያዳነበት ጸጋው ከበደላችን ይልቅ የበዛ መሆኑን ብዙ ኀጢአት ባለችበት በዚያ የእግዚአብሔር ጸጋ ትበዛለችና በማለት በሮሜ የተጻፈውን ጠቅሷል በዓለም ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ዮሒ ዞሁ የሚለውም መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት ርሱ በሰዎች ልብ ውስጥ ካልበራ በቀር ሰዎች ርሱን ማወቅ አይችሉም የሚለውን መንፈሳዊ እውነት ያስረዳል ቀጥር ዝህ የቀደመውን ጠላት ምከሩን አፈረሰበት የአዳምንና የሔዋንን የዕዳቸውን ጽሕፈት ደመሰሰላቸው ሁጥር የሚለው መጽሐፍ ቅዱስ ሣፕዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ሰው ሊድን የሚችለው እግዚአብሔር በላከው አንድያ ልጁ ሲያምን ነው አግዚአብሔር ልጁን አሳልፎ የሰጠው የሚያምንበት ሁሉ ይድን ዘንድ ነው የሚለውም እምነት የድኅነት መንገድ መሆኑን አብራርቷል ጌታ ሰው በመሆኑ ምከንያት ከርሱ ዳግመኛ የምንወለድበት መንፈስ እንደ ተሰጠን በቀጥር ዐ ላይ ምንወለድበትን መንፈስ ሰጠኸን ተብሎ ተጠቅሷል ዴ ኢጨበመመ ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው ጨመጩጩጩወጭቋብበ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact