Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቆላስይስ አንድምታ ትርጓሜ.pdf


  • word cloud

ቆላስይስ አንድምታ ትርጓሜ.pdf
  • Extraction Summary

ዑቁ እንክ እልቦ ዘይግ ዕዘክሙ ኢበመብልዕ ወኢበመስቴ ብሎ ነበርና የክርስቶስን ሥጋ ውን ደሙን ስለተቀበላችሁ ግን የሚያሰንፋችሁ ሰው አይኑር ሐተታ ያቅ ብአሲ ሥጋ ቢበሉትይመራል ይተኩሳል አንጂ ሕይወት ይሆናልን ከፍዳ ያነጻልን ይሏቸዋል እኛማ እንጂ የምንቀበለው ነፍስ የተለየችው መለኮት የቲወሐደው ነው ቢሉ አለመስነፍ ይሀን ባይሉ መስነፍ ነው። ወኢይጸንዕ በርእስ ዘቦቱ የኅድር ዙሉ ሥጋ ። ወእመ ሞትክሙ ምስስ ክርስቶስ በኀበ እግዚአብሔር ሮሜ ። ዘውእቱ እምልኮ ጣዖት ኤፌ። ዘእንበለ በዙሉ ወበኀበ ዙሉ ክርስቶስ ። አግዚአብሔር ። ኛጴጥ ኤፌ ፍቁራን አንደመኾናችሁ እንደፍቁራን እንደሐዋርያት ምሰሉት ፍቁራን በምሕረት «ወበተ ሣህሎ ይቅርታን ቸርነትን የምተወዱ እንደመኾናችሁ አንደፍቁራነ አግዚአብሔር አንደሐ ዋርያት ምስሉት እንጂ ።ቱ ሮሜ ያንድነቱ ፍጻሜ ፍቅር ነውና ። ዘሎቱ ተጸዋዕክሙ በአሐዱ ሥጋ። ወቃለ እግዚአብሔር ይጽናዕ በኅቤክሙ ኤፌ ። በፍጹም ዕውቀት ትከብሩ ዘንድ ። ከመ ኢይኅዝኑ። አላ በፍርሃተ እግዚአብሔር ኤፌ ። እግዚእብሔርን በመፍራት ኹናችሁ ነው እንጂ። እንዲር በን ይርባቸዋል እንዲያርዘን ይርዛቸዋል እንዲጠማን ይጠማቸዋል ማለት ነው ። እግዚአብሔር ኃይለ ቃል ይገልጥልን ዘንድ። ከመ ንንግር ምክረ ዘእምኅበ እግዚአብሔር። ማስተማር እንደሚገባኝ እገልጠው ዘንድ ። ኤፌ « አንዱለአንዱ የሚመልሰውን ምላሽ ታውቁ ዘንድ ። ዘውእቱ እጉክሙ በአግዚአብሔር «። የኔን ነገር ዐውቃችሁ ደስ ይላችሁ ዘንድ ነው። ወእሉ ዳዕሙ ረድኤትየ በግብረ መንግሥተ እግዚአብሔር ። ክናንት ወገን የሚኾን ኤጳፍራስም ቸር አላቸሁን ይላችኋል ውእቱ ገብረ ክርስቶስ ። እግዚአብሔር በሚወደው ሥራ ኹሉ ፍጹማን ትኾኑ ዘንድ ። « በጉባኤ ለምእመናን ያስሟት ዘንድ ። በሎዶቅያ ነገረ ምጽአት አለ ሠሪዐ ቤት የለም እነዚህ ያነን ተመልክተው ነገረ ምጽኣትን እንዲያውቁ ነው ወበልዎ ለአክርጳ ኡቅኣ መልእክተከ ዘተሠየምክ እምኅበ እግዚአብሔር ከመ ትፈጽም። እማኅኩክሙ ጸሒፍየ በኦዴየ እነ ጳውሎስ ።

  • Cosine Similarity

ወጳውሎስኒ እዘዞሙ እንዘ ይብልእመ ሞትከክሙ ምስለ ክርስቶስ እምንብረተ ዝ ዓለም በእፎ ካዕበ ከመ ዘሕያዋን ትገብሩ ። ምክንያት ዘእቅደምክሙ ስሚዐ በቃለ ጽድቅ ትምህርተ ወንጌል ዘበጽሐ ኀቤክሙ ከመ በኩሉ ዓለም ይፍረይ ወይሥመር በላዕሌክሙ ይላል ም ቀ ። ወእመ ሞትክሙ በክርስቶስ እምንብረተ ዝ ዓለም በእፎ ካዕበ ከመ ዘሕያዋን ውስተ ዓለም ትገብሩ ይላል ። ስ እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ቶሮ ። በፈቃደ እግዚእብሔር ጸንቼ ብገኝ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሾመኝ አንድም ሰውን አጸና ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስን ነገር ከማስተምር ክኔ ክጳውሎስ የተላከች ክታብ ። ወጸጋ እግዚአብሔር እቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሮሜ። በኢየሱስ ክርስቶስ ማመናችሁን። ወዘክመ ታፈቅርዎሙ ለዮሎሙ ቅዱሳን ኤፌ ምእመናንን ኹሉ መውደዳችሁን ከሰማነ ጀምሮ ከሰማን ወዲህ አንድም በኢየሱስ ክርስ ቶስ እንዳመናችሁ ምእመፍዓንንም እንደወደዳችሁ ክሰማን ጀምሮ ክስማን ወዲሀ ነእዝቶ እናመ ሰግነዋለን ። ዑቁ እንክ እልቦ ዘይግ ዕዘክሙ ኢበመብልዕ ወኢበመስቴ ወኢበመክፈልተ በዐላት ወኢበአስኅርት ይላል ጋ ወእመ ሞትከሙ በክርስቶስ እምንብረተ ገ ዓለም በእፎ ካዕበ ከመ ዘሕያዋን ውስተ ዓለም ትገብሩ ይላ ። እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ቆሮ ። በፈቃደ አግዚአብሔር ጸንቼ ብገኝ ኢየሱስ ክርስቶስ ክሾመኝ አንድም ሰውን አጸና ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስን ነገር ከማስተምር ከኔ ከጳውሎስ የተላከች ክታብ ። ዐ በኢየሱስ ክርስቶስ ማመናችሁን። ከመ ይቁም ኩሉ ስብእ ፍጹመ በሃይማኖተ ኢየሱስ ክርስቶስ ምዮ። ኤፌ። ክመ ትብዝ በእኮቴቱ ኤፌ ኤፌ ተሰ ። ወእመ ሞትክሙ ምስስ ክርስቶስ እምንብረተ ዝ ዓለም ። ወእመሰ ተንሣእክሙ ምስለ ክርስቶስ ዘላዕሉ ኅሠ ኅበ ሀሎ ክርስቶስ በየማነ እግዚአብሔር ይነብርም። ወኅብዕት ሕይወትክሙ ምስስ ክርስቶስ በኀበ እግዚአብሔር ሮሜ ። ዘእንበለ በዙሉ ወበኀበ ዙሉ ክርስቶስ ። ዘአንበለ በዙሉ ወበኀበ ዙሉ ክርስቶስ ። ኅሩያነ እግዚአብሔር እንደመኾናችሁ እንደኅሩያነ እግዚአብሔር አንደ ሐዋርያት ምሰሉት። ወቃለ እግዚአብሔር ይጽናዕ በኅቤክሙ ኤፌ ። ክመ ዘለእግዚአብሔር ኤፌ ለእግዚአብሔር እንደሚገዛ ሰው ። አላ በፍርሃተ እግዚአብሔር ኤፌ ። ከመ ያርት እግዚአብሔር አናቅጸ ቃል ። ኤፌ ሂ ተሰ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact